"በመበሳጨት እና ለራሴ በማዘን ፈንታ አሁን የማዝነው በእድገቴ ውስጥ ሰላጣኋቸው ነገሮች ነው፡፡"
በአጠገቤ ብዙ ሰዎች አሉ እርስ በእርሳቸው ያወራሉ፣ ይጨዋወታሉ፣ ይሳሳቃሉ ፤ እኔ ግን እዚህ ብቻዬን ኩርምት ብዬ ተቀምጫለሁ! ብቻዬን!”
በእርግዝና መመሪያው ላይ አወንታዊ ውጤትን የሚያመለክቱትን እነዚያን ሁለት መስመሮች ባየሁበት ቀን መላው ዓለሜ ነበር ሙሉ በሙሉ የተገለባበጠው። የእያንዳንዷን ሴት አስከፊ ቅዠት እየኖርኩ ነበር፡፡
ጥሩ ነገሮች የሚታገሱ ሰዎችን ያገኛቸዋል። ቢያንስ የተነገረኝ ይህ ነው። ነገር ግን እኔ ለረዥም ጊዜ እየጠበኩኝ ነው። ፍቅርን መቼ ነው ማገኘው?... ግን አገኘዋለሁ? የሚለው ያሳስበኛል። ፍቅርኛ የሌለው ሰው ከባዱ የህይወት ፈተና ይህ ነው።